ኑትሪዮጵያ የስነምግብ ሕክምና ማዕከል በሁለት ውጤታማ የስነ ምግብ ሕክምና ባለሙያዎች (Dietitians) የተመሰረተ ነው። ባለሙያዎቻችን በሙያው የሰለጠኑ እንዲሁም ከሚመለከተው የመንግስት አካል (የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ባለሥልጣን ) የሙያ ፈቃድ ያላቸው ናቸው!
ወደ ቢሮአችን ሲመጡ ማንኛውንም ከአመጋገብ እና ጤና ጋር ተያያዥ የሆኑ ምክሮችን እና አገልግሎቶችን በብቃት ያገኙበታል።
• ክብደትን በጤናማ መንገድ ብቻ ለማስተካከል
• የተለያዩ ሥር ሰደድ ሕመሞችን በአመጋገብዎ ለመከላከል እና ለምምቆጣጠር (የደም ግፊት ፣ የስኳር ሕመም ፣ የኮሌስትሮል መዛባት ፣ የአንጀት ችግሮች ፣ የመገጣጠሚያ ሕመሞች እና ሌሎችም)
• የጨቅላ ሕፃናት እድገት ክትትል እና ተጨማሪ ምግቦችን ስለማስጀመር
• የቁስል መዳንን ለማገዝ
• የአመጋገብ ልዩ ፍላጎት ላላቸው እገዛ
• የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ለሚያዘወትሩ ተገቢ አመጋገብ (Sport nutrition)
• ልዩ ልዩ ትምህርት እና ስልጠናዎች አገልግሎቶቻችን ናቸው።
ይደውሉልን!
0903832121
0922144948
መጥተው ይጎብኙን!
ብሥራተ ገብርዔል የሚገኘው ላፍቶ ሞል 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 112.
ኑትሪዮጵያ የስነምግብ ሕክምና ፤ የጤናማ ሕይወት ዘይቤ አጋርዎ!
Shared 1 year ago
84 views
Shared 1 year ago
41 views
Shared 1 year ago
79 views
Shared 1 year ago
70 views
Shared 2 years ago
228 views
Shared 2 years ago
276 views
Shared 2 years ago
242 views
Shared 2 years ago
12K views
Shared 3 years ago
1.7K views