አንተ ሐሳብህን ልትመራዉ እንጂ፤ ሐሳብህ አንተን ሊመራ ቦታ አትስጠዉ፥ እዉነተኛ ክርስቲያን ስሜቱ የሚመራዉ ሳይሆን ስሜቱን የሚወመራ ነዉ።
ወንድሜ አንተ በመከራ ውስጥ ካለህ የዩናስን ዓሣ ነባሪ አስታውስ። ከፍራቻ ትገላገላለህ። መከራው እግዚአብሔር ጸጋውን ሊያበዛልህ ስለፈለገ ያዘጋጀው ዓሣ ነባሪ እንደሆነ የምታውቅበት ጊዜ ይመጣል። የዚህ ዓለም የባሕር ዓሣዎች ብዙ ስለሆኑ ስትዋጥ እንዳይከፋህ መጠንቀቅ ይኖርብሃል። የመጀመሪያው ባህታዊ ጻድቁ አባ ጳውሊ የተናገረውን መዘንጋት የለብህም "ከመከራ መራቅ የሚወድ ከእግዚአብሔር ይርቃል" ብሏል። በእውነት መከራ የጸሎት ትምህርት ቤት ነው። "በመከራዬ ሳለሁ ወደ አምላኬ ጮኽሁ እርሱም ሰማኝ። በሲኦልም ሆድ ውስጥ ሆኜ ጮኽሁ። ቃሌንም አደመጠ" ዮናስ 2፥3
Shared 3 years ago
32 views
Shared 3 years ago
13 views
Shared 4 years ago
30 views
Shared 4 years ago
36 views
#መንፈሳዊ -ግጥም #ስደትሽ ስደቴ በማኅበረ ተዋሕዶ ኦርቶዶክስ #ኪነ-ጥበብ ክፍል የተዘጋጀ 2014 ዓ.ም ለእህታችን ቃለ ህይወትን ያሰማልን አሜን አሜን አሜን
Shared 4 years ago
123 views
Shared 4 years ago
199 views
Shared 4 years ago
199 views
Shared 4 years ago
158 views
Shared 4 years ago
455 views
Shared 4 years ago
523 views
Shared 4 years ago
148 views
Shared 4 years ago
414 views
Shared 4 years ago
132 views
Shared 4 years ago
187 views
Shared 4 years ago
628 views
Shared 4 years ago
633 views
Shared 4 years ago
134 views
Shared 4 years ago
376 views
Shared 4 years ago
388 views
Shared 4 years ago
394 views
Shared 4 years ago
369 views
Shared 4 years ago
315 views
Shared 4 years ago
293 views
Shared 4 years ago
148 views
Shared 4 years ago
129 views
እንኳን አደረሳችሁ# ለኪዳነ ምሕረት#አንደበት የለው ሁሉም የመስግን ይለል የእግዚአብሔር ቃል!!!ኪዳነ ምሕረት እመቤት እመቤት(2) ነይልን ነይልን ካለንበት(2
Shared 4 years ago
608 views
Shared 4 years ago
1K views
Shared 4 years ago
126 views
Shared 5 years ago
844 views
Shared 5 years ago
1.2K views
Shared 5 years ago
697 views