አንተ ሐሳብህን ልትመራዉ እንጂ፤ ሐሳብህ አንተን ሊመራ ቦታ አትስጠዉ፥ እዉነተኛ ክርስቲያን ስሜቱ የሚመራዉ ሳይሆን ስሜቱን የሚወመራ ነዉ።
ወንድሜ አንተ በመከራ ውስጥ ካለህ የዩናስን ዓሣ ነባሪ አስታውስ። ከፍራቻ ትገላገላለህ። መከራው እግዚአብሔር ጸጋውን ሊያበዛልህ ስለፈለገ ያዘጋጀው ዓሣ ነባሪ እንደሆነ የምታውቅበት ጊዜ ይመጣል። የዚህ ዓለም የባሕር ዓሣዎች ብዙ ስለሆኑ ስትዋጥ እንዳይከፋህ መጠንቀቅ ይኖርብሃል። የመጀመሪያው ባህታዊ ጻድቁ አባ ጳውሊ የተናገረውን መዘንጋት የለብህም "ከመከራ መራቅ የሚወድ ከእግዚአብሔር ይርቃል" ብሏል። በእውነት መከራ የጸሎት ትምህርት ቤት ነው። "በመከራዬ ሳለሁ ወደ አምላኬ ጮኽሁ እርሱም ሰማኝ። በሲኦልም ሆድ ውስጥ ሆኜ ጮኽሁ። ቃሌንም አደመጠ" ዮናስ 2፥3
Shared 4 years ago
81 views
Shared 4 years ago
231 views
Shared 4 years ago
135 views
Shared 4 years ago
67 views
Shared 4 years ago
62 views
Shared 4 years ago
58 views
Shared 4 years ago
82 views
Shared 4 years ago
92 views
Shared 4 years ago
98 views
Shared 4 years ago
129 views
Shared 4 years ago
115 views
Shared 4 years ago
123 views
Shared 4 years ago
127 views
Shared 4 years ago
86 views
Shared 4 years ago
174 views
Shared 4 years ago
49 views
Shared 4 years ago
58 views
Shared 4 years ago
78 views
Shared 4 years ago
115 views
Shared 4 years ago
101 views
Shared 4 years ago
170 views
Shared 4 years ago
109 views
Shared 4 years ago
105 views
Shared 4 years ago
108 views