ዘኆኅተ ብርሃን ሚዲያ | Zehohite Birhan Media

ዘኆኅተ ብርሃን ሚዲያ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፣ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት፣ በቦሌ ኆኅተ ብርሃን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ፣ በኆኅተ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት ባለቤትነት ሥር የሚንቀሳቀስ መንፈሳዊ ሚዲያ ነው። ኆኅተ ብርሃን ማለት የብርሃን ደጅ ማለት ሲሆን ዘኆኅተ ብርሃን ማለት የኆኅተ ብርሃን እንደ ማለት ነው።

Zehohite Birhan Media is a spiritual media serving under the possession of Bole Hohite Birhan Saint Mary Cathedral's Sunday School, under the Diocy of Addis Abeba of the Ethiopian Orthodox Tewahido Church. Hohite Birhan can be translated as the Gateway of Light; Zehohite Birhan means 'of the Gateway of Light'.