በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
❗️#በመጀመሪያ ❗️
🚶♂️🚶♂️
☞አዳም ማለት በአራማይክ አፈር ማለት ሲኾን በግእዝ እንደ ረዓይት ሳይረዝም እንደ ድንክ ሳያጥር ይህ ቀረህ የማይባል እንደ ብርጨቆ የጠራ እንደ ፀሓይ የሚያበራ እንደ ጽጌያት ያሸበረቀ እንደ ጨረቃ የደመቀ መልከ መልካም ማለት ነው፡፡
☞እግዚአብሔር አዳምን ከመሬት አፈር ፈጥሮ በፊቱ የሕይወት እስትንፋስ እፍ አለበት፤ ባለአእምሮ ሰው ኾነ፡፡
☞ሌሎችን ፍጥረታት አስጎንብሶ ሲፈጥራቸው አዳምን አቅንቶ የፈጠረው ስለምን ነው ቢሉ ሌላው ፍጥረት(እንስሳት አዕዋፋት ሙተው ፈርሰው በስብሰው ይቀራሉ፡፡ እሱ ግን ትንሣኤ አለው ሲል ነው፡፡
☞በማይታወቅ ምሥጢር በእግዚአብሔር አምሳል ለተፈጠረና የፍጥረት 'መጀመሪያ''' ለሆነ አዳም አባታችን ሰላምታ ይገባል፡፡
ለእናተ ''መጀመሪያ'' እንድንሆን ይህንን ቻናል ሰብስክራይብ አድርጉልን ስንል በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን። Please Subscribers #Subscribe🙏🙏🙏🙏🙏
Shared 8 months ago
87 views
Shared 8 months ago
70 views
Shared 9 months ago
45 views
Shared 11 months ago
310 views
Shared 11 months ago
1.5K views
Shared 11 months ago
331 views
Shared 11 months ago
83 views
Shared 11 months ago
467 views
Shared 11 months ago
163 views
Shared 1 year ago
295 views
Shared 1 year ago
266 views
Shared 1 year ago
559 views
Shared 1 year ago
127 views
Shared 1 year ago
53 views