በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
❗️#በመጀመሪያ ❗️
🚶♂️🚶♂️
☞አዳም ማለት በአራማይክ አፈር ማለት ሲኾን በግእዝ እንደ ረዓይት ሳይረዝም እንደ ድንክ ሳያጥር ይህ ቀረህ የማይባል እንደ ብርጨቆ የጠራ እንደ ፀሓይ የሚያበራ እንደ ጽጌያት ያሸበረቀ እንደ ጨረቃ የደመቀ መልከ መልካም ማለት ነው፡፡
☞እግዚአብሔር አዳምን ከመሬት አፈር ፈጥሮ በፊቱ የሕይወት እስትንፋስ እፍ አለበት፤ ባለአእምሮ ሰው ኾነ፡፡
☞ሌሎችን ፍጥረታት አስጎንብሶ ሲፈጥራቸው አዳምን አቅንቶ የፈጠረው ስለምን ነው ቢሉ ሌላው ፍጥረት(እንስሳት አዕዋፋት ሙተው ፈርሰው በስብሰው ይቀራሉ፡፡ እሱ ግን ትንሣኤ አለው ሲል ነው፡፡
☞በማይታወቅ ምሥጢር በእግዚአብሔር አምሳል ለተፈጠረና የፍጥረት 'መጀመሪያ''' ለሆነ አዳም አባታችን ሰላምታ ይገባል፡፡
ለእናተ ''መጀመሪያ'' እንድንሆን ይህንን ቻናል ሰብስክራይብ አድርጉልን ስንል በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን። Please Subscribers #Subscribe🙏🙏🙏🙏🙏
Shared 56 years ago
22 views
Shared 56 years ago
34 views
Shared 56 years ago
692 views
Shared 56 years ago
221 views