ብሶቴን በግጥም

ስም-አልባ ጥያቄ ተሳተፉበት

ፀሐይም በወጣች ጊዜ እግዚአብሔር ትኩስ የምሥራቅ ነፋስ አዘጋጀ እስኪዝል ድረስም ፀሐይ ራሱን መታው፤ ለራሱም ሞትን ፈለገና። ከሕይወት ሞት ይሻለኛል አለ። እግዚአብሔርም ን። በወኑ ስለዚች ቅል ትቈጣ ዘንድ ይገባሃልን? አለው። እርሱም። እስከ ሞት ድረስ እቈጣ ዘንድ ይገባኛል አለ።


ሀ. ሙሴ

ለ. ዮናስ

ሐ. ኤልያስ

መ. ዳዊት
ሠ. ሁሉም መልስ ናቸው።

10 months ago | [YT] | 2