ቅዱስ ሐሳብ | Kidus Hasab

27 _____ ‎“ሊቃነ መላእክት በመፍራትና በመንቀጥቀጥ ‎ከፊቱ የሚቆሙለትን በአደባባይ አቆሙት፤ ኃጢያትን ‎ይቅር የሚለውን ኃጥእ አሉት፤ በመኳንንት በሚፈርደው ‎በርሱ ፈረዱበት ______ ፡፡
_____ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
https://youtu.be/jldRr2qDsBw👈👈👈
‎በሐዋርያት ሥራና በመልእክታት ላይ ቅዱስና ‎ጻድቅ፣ የሕያዋንና የሙታን ፈራጅ፣ ጌታ፣ መድኀኒት፣ ‎የእግዚአብሔር ኀይልና የእግዚአብሔር ጥበብ፣ በግዐ ‎ፋሲካ፣ ኋለኛው አዳም፣ የቤተ ክርስቲያን ራስ፣ ሕያው ‎አምላክ፣ በኲር፣ ታላቅ ሊቀ ካህናት፣ የእምነታችን ‎ራስና ፈጻሚ፣ የነፍስ እረኛና ጠባቂ፣ የእረኞች አለቃ፣ ‎የሕይወት ቃል፣ የአብ ልጅ፣ የእግዚአብሔር አንድ ልጅ ‎የተባልኽ መድኃኔ ዓለም ሆይ እወድኻለኹ::

1 week ago | [YT] | 1,246