Minber TV

በምርኩዝ 31ኛ መድረክ ላይ በነበረው የግጥም ውድድር 1ኛ በመውጣት የዑምራ ሽልማቱን ወስዷል።
''ከእኔ ምን አለው እስክል ድረስ ጌታዬ አይተወኝም!'' የሚለው የዛሬው መንገደኛዬ አዩብ እስልምናን ስለተዋወቀበት የህይወት መንገዱ ፣ ስለ ጎዳና ህይወቱ እና ስለሌሎችም የህይወት መንገዱ ተጨዋውተናል።

ዛሬ ምሽት ከ03:00 ጀምሮ ይጠብቁን!

#የኔ_መንገድ
#ጉዞ_ወደ_ኢስላም
#Journey_to_Islam

★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV

1 week ago | [YT] | 857