Hamere Berhan | ሐመረ ብርሃን

የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ የዘመነ ክረምት አዳሪ የሕጻናት ትምህርት መርሐግብር ተማሪዎች ከወላጆቻቸውና ከቤተሰቦቻቸው ጋር የኅብረት የእግር ጉዞ ወደ መናገሻ ጋራ መድኅኔዓለም ገዳም በዕለተ እሁድ 27/11/2017 ዓ.ም ተካሄደ።

በጉዞውም ላይ ወላጆች ከልጆቻቸው ጋር የክርስቶስን ሕማም እያሰቡ ተራራማውን መንገድ እንዲጓዙ መምህራን አባቶች 14ቱን ፍኖተ መስቀል በመንገዳቸው መካከል እየተረኩ አስተምረዋል።

4 months ago | [YT] | 195