ገብርኄር ሚዲያ Gebrher media

ነሐሴ ፯ ፅንሰታ ለማርያም

ቅዱስ ኢያቄም እና ቅድስት ሀና በስእለት ያገኟት በሁለት ወገን ድንግል የሆነች የአምላክ እናት እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ለተፀነሰችበት ዕለት ነሐሴ 7 ነው እንኳን ለዚህች ቀን አደረሰዎ!!!
#gebrhermedia ገብርኄር ሚዲያን ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ

4 months ago | [YT] | 9