ልዳ ሚዲያ - Leda Media
#አቡነ_እስትንፋሰ_ክርስቶስ #በስመ #አብ_ወወልድ_ወመንፈስ_ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን አምላካችን መድኃኒታችን #ኢየሱስ_ክርስቶስን በፃድቁ ስም ለምናመሰግንበት ለፃድቁ አቡነ #እስትንፋሰ_ክርስቶስ ዓመታዊ የልደት መታሠቢያ ክብረ በዓል እንኳን አደረሰን #እግዚአብሔር በፃድቁ እንደተገለጠ እወቁ" መዝ፤4፣3 #አቡነ_እስትንፋሰ_ክርስቶስ አባታቸው #መላከ እናታቸው #ወለተ_ማርያም ይባላሉ የተወለዱበት ልዩ ቦታው ወሎ ክፍለ ሀገር ዳውንት ነው በተወለዱ ዕለት ተነስተው በእግራቸው ቆመው ሦስት ጊዜ በአንድነት በሶስትነት ለሚመሰገን ለአጋእዝተ ዓለም ቅድስት ሥላሴ #ስብሐት_ለአብ #ስብሐት_ለወልድ #ስብሐት_ለመንፈስ_ቅዱስ ብለው አመስግነዋልየስማቸው ትርጓሜ #የአብ_የወልድ_የመንፈስ_ቅዱስ እስትንፋስ አንድም #የክርስቶስ_እስትንፋስ ማለት ነው ቅዱስ ሚካኤል እየጠበቃቸውና በመንገዳቸው ሁሉ እየመራቸው ነው ያደጉት #መንፈስ_ቅዱስ ልቦናቸውን ብሩህ አድርጎላቸው በ5 ዓመታቸው የቅዱሳት መጽሐፍት ቃላትን ብሉያትንና ሐዲሳትን ድርሳናትንም ጠንቅቀው ዐውቀዋልበተወለዱ በ14 ዓመታቸው ወደ #አቡነ_ኢየሱስ ሞዐ ደብረ ሐይቅ ገዳም ሄደው ከባሕር ዳር ቆመው የሙሴን ጸሎት ወደ #እግዚአብሔር በፀለዩ ጊዜ የታዘዘ መልአክ መጥቶ ባህሩን አሻግሯቸው ወደ ቤተክርስቲያን ገብተዋልሦስት ዓመትም በኃይቅ ገዳም ለመነኮሳት እንጨት በመልቀምና ውሃን በመቅዳት #ለአባቶች መነኮሳት ምግብ ሊሆናቸው ከባህር ውስጥ አሳን በማውጣት አገልግለዋልአባታችን #እስትንፋሰ_ክርስቶስ 40 መዓልትና 40 ሌሊት ከፆሙ በኋላ ምንም እህል ሳይቀምሱ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ አስቀድሞ #ለሙሴ በደብረ ሲና እንደሰጠው ለአባታችንም ወደ እርሳቸው መጥቶ ዓሥሩን ቃላተ ኦሪትና ስድስቱን ቃላተ ወንጌል በውስጣቸው የተጻፈባቸው ሁለት ጽላቶችን ሰጥቷቸዋልአቡነ #እስትንፋሰ_ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያንን ከሠሩ በኋላ ዕለቱን ስንዴ ዘርተው ወይን ተክለው ጽድን ወይራንና ግራርን ተክለው በአንዲት ቀን #ለቤተ_ክርስቲያን አገልግሎት ዕለቱን አድርሰዋል ስንዴውን ለመስዋዕት ወይኑን ለቁርባን በታምራት አድርሰዋልአባታችን በጸሎት ላይ እንዳሉ መልአኩ #ቅዱስ_ሚካኤል ተልኮ መጥቶ አባታችንን በደመና ጭኖ ወስዶ ከጌታችን ከአምላካችን ከመድኃኒታችን #ከኢየሱስ_ክርስቶስ ፊት አቆማቸውጌታም #በቅዱሳኖቹ ሁሉ እንዲባረኩ ካደረጋቸው በኋላ መልአኩን ወደ ተወለድኩባትና ወደ ኖርኩባት ቦታ ወደ ኢየሩሳሌም አድርሰው ብሎት ኢየሩሳሌምን አሳልሞ ሀገራችን መልሶ አምጥቷቸዋል ሁሉንም #የኢትዮጵያን ቅዱሳት ገዳማትንም ተሳልመዋልየአባታችን #የፃድቁ_እስትንፋሰ_ክርስቶስ ፀሎትና ቃል ኪዳን ከኛ ጋር ይሁን #የአበዉ_ነብያት ምልጃና ፀሎት ከኛ ጋር ይሁን "አሜን" #አቡነ_እስትንፋሰ_ክርስቶስ #ልዳ_ሚዲያ#ቤተ_ልዳ_ሚዲያyoutube.com/@Ledamediat.me/+80Qf0_Q0RNZiYWE0 www.facebook.com/mogesabeje94?mibextid=ZbWKwL
3 days ago | [YT] | 273
ልዳ ሚዲያ - Leda Media
#አቡነ_እስትንፋሰ_ክርስቶስ
#በስመ #አብ_ወወልድ_ወመንፈስ_ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን አምላካችን መድኃኒታችን #ኢየሱስ_ክርስቶስን በፃድቁ ስም ለምናመሰግንበት ለፃድቁ አቡነ #እስትንፋሰ_ክርስቶስ ዓመታዊ የልደት መታሠቢያ ክብረ በዓል እንኳን አደረሰን
#እግዚአብሔር በፃድቁ እንደተገለጠ እወቁ" መዝ፤4፣3
#አቡነ_እስትንፋሰ_ክርስቶስ አባታቸው #መላከ እናታቸው #ወለተ_ማርያም ይባላሉ የተወለዱበት ልዩ ቦታው ወሎ ክፍለ ሀገር ዳውንት ነው በተወለዱ ዕለት ተነስተው በእግራቸው ቆመው ሦስት ጊዜ በአንድነት በሶስትነት ለሚመሰገን ለአጋእዝተ ዓለም ቅድስት ሥላሴ #ስብሐት_ለአብ #ስብሐት_ለወልድ #ስብሐት_ለመንፈስ_ቅዱስ ብለው አመስግነዋል
የስማቸው ትርጓሜ #የአብ_የወልድ_የመንፈስ_ቅዱስ እስትንፋስ አንድም #የክርስቶስ_እስትንፋስ ማለት ነው ቅዱስ ሚካኤል እየጠበቃቸውና በመንገዳቸው ሁሉ እየመራቸው ነው ያደጉት #መንፈስ_ቅዱስ ልቦናቸውን ብሩህ አድርጎላቸው በ5 ዓመታቸው የቅዱሳት መጽሐፍት ቃላትን ብሉያትንና ሐዲሳትን ድርሳናትንም ጠንቅቀው ዐውቀዋል
በተወለዱ በ14 ዓመታቸው ወደ #አቡነ_ኢየሱስ ሞዐ ደብረ ሐይቅ ገዳም ሄደው ከባሕር ዳር ቆመው የሙሴን ጸሎት ወደ #እግዚአብሔር በፀለዩ ጊዜ የታዘዘ መልአክ መጥቶ ባህሩን አሻግሯቸው ወደ ቤተክርስቲያን ገብተዋል
ሦስት ዓመትም በኃይቅ ገዳም ለመነኮሳት እንጨት በመልቀምና ውሃን በመቅዳት #ለአባቶች መነኮሳት ምግብ ሊሆናቸው ከባህር ውስጥ አሳን በማውጣት አገልግለዋል
አባታችን #እስትንፋሰ_ክርስቶስ 40 መዓልትና 40 ሌሊት ከፆሙ በኋላ ምንም እህል ሳይቀምሱ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ አስቀድሞ #ለሙሴ በደብረ ሲና እንደሰጠው ለአባታችንም ወደ እርሳቸው መጥቶ ዓሥሩን ቃላተ ኦሪትና ስድስቱን ቃላተ ወንጌል በውስጣቸው የተጻፈባቸው ሁለት ጽላቶችን ሰጥቷቸዋል
አቡነ #እስትንፋሰ_ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያንን ከሠሩ በኋላ ዕለቱን ስንዴ ዘርተው ወይን ተክለው ጽድን ወይራንና ግራርን ተክለው በአንዲት ቀን #ለቤተ_ክርስቲያን አገልግሎት ዕለቱን አድርሰዋል ስንዴውን ለመስዋዕት ወይኑን ለቁርባን በታምራት አድርሰዋል
አባታችን በጸሎት ላይ እንዳሉ መልአኩ #ቅዱስ_ሚካኤል ተልኮ መጥቶ አባታችንን በደመና ጭኖ ወስዶ ከጌታችን ከአምላካችን ከመድኃኒታችን #ከኢየሱስ_ክርስቶስ ፊት አቆማቸው
ጌታም #በቅዱሳኖቹ ሁሉ እንዲባረኩ ካደረጋቸው በኋላ መልአኩን ወደ ተወለድኩባትና ወደ ኖርኩባት ቦታ ወደ ኢየሩሳሌም አድርሰው ብሎት ኢየሩሳሌምን አሳልሞ ሀገራችን መልሶ አምጥቷቸዋል ሁሉንም #የኢትዮጵያን ቅዱሳት ገዳማትንም ተሳልመዋል
የአባታችን #የፃድቁ_እስትንፋሰ_ክርስቶስ ፀሎትና ቃል ኪዳን ከኛ ጋር ይሁን #የአበዉ_ነብያት ምልጃና ፀሎት ከኛ ጋር ይሁን "አሜን"
#አቡነ_እስትንፋሰ_ክርስቶስ
#ልዳ_ሚዲያ
#ቤተ_ልዳ_ሚዲያ
youtube.com/@Ledamedia
t.me/+80Qf0_Q0RNZiYWE0
www.facebook.com/mogesabeje94?mibextid=ZbWKwL
3 days ago | [YT] | 273