መንክር ሚዲያ-Menker Media

የተከበራችሁ ኢትዮጵያውያን በተለይም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታዮች መንክር ሚዲያ Menker Mediaን SUBSCRIBE አድርጋችሁ ስለምትከታተሉ ከልብ እናመሰግናለን ። መንክር ሚዲያ Menker Media በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ዶግማ፣ቀኖና፣ትውፊት እና ስርአት መሰረት ስብከቶችን፣ዝማሬዎችን፣ወቅታዊ መልእክቶችን ፣ዘገባዎችን እና እርዳታ እሚፈልጉ የገጠር ቤተክርስቲያን የማስተባበር ስራ የሚሰራ እና እየሰራ ያለ መንፈሳዊ ሚዲያ ነው።

የአባቶች ጸሎት ቢያግዘን፣የእናንተ የተመልካች ድጋፍ ተጨምሮበት እንደ እግዚአብሔር ፍቃድ ተመራጭ የቤተክርስቲያን ሚዲያ (ልሳን) ለመሆን እንጥራለን።

እናንተም መንፈሳዊ እገዛችሁን ታደርጉልን ዘንድ እንጠይቃለን።

መንክር ሚዲያ Menker Media ታማኝ እውነተኛ የቤተክርስቲያን ድምፅ ነው። Subscribe and share ያድርጉ::



መንክር ሚዲያ-Menker Media

ከድሬ የተሰማው

21 hours ago | [YT] | 0

መንክር ሚዲያ-Menker Media

እልልልልል

3 days ago | [YT] | 3

መንክር ሚዲያ-Menker Media

የዝማሬ ማዕበል በሚሊንየም አዳራሽ

3 days ago | [YT] | 9

መንክር ሚዲያ-Menker Media

ቀጥታ ስርጭት ከሚልኒየም አዳራሽ የራማ ኪዳነምህረት ገዳም

1 week ago | [YT] | 20

መንክር ሚዲያ-Menker Media

ታህሣስ 3 እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በ3 ዓመቷ ወደ ቤተ መቅደስ የገባቺበት ቀን ነው ። እንኳን አደረሳችሁ።

1 week ago | [YT] | 706

መንክር ሚዲያ-Menker Media

በውስጥ ይፅፉልናል

1 week ago | [YT] | 7

መንክር ሚዲያ-Menker Media

እኛ እንገኛለን
እናንተ እንዳትቀሩ
==========
ድምጽ ከራማ ተሰማ! በሚል መሪ ቃል ታላቅ መንፈሳዊ ጉባዔ በሚሌኒየም አዳራሽ ሊካኼድ ነው!
ወንጌል ይሰበካል። ምህላና ጸሎት ይደረጋል። ሕብረ ዝማሬ ይቀርባል።

ከወዲኹ ቀጠሮዎን ያስተካክሉ
ታኅሣሥ 5 ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ጀምሮ ሚሊኒየም አዳራሽ እንደ ማዕበል በተዋሕዶ ልጆች ይጥለቀለቃል። ከእርስዎ የሚጠበቀው ትኬቱን በመግዛት
ቀድመው ወንበር መያዝ ብቻ ነው።

የራማ ኪዳነምሕረት አንድነት ገዳም ከዛሬ 1300 ዓመታት በፊት የተመሠረተች ጥንታዊት ገዳም ናት። በገዳሟ የሚሰጠውን መንፈሳዊ አገልግሎት ለማስቀጠል ታላቅ መንፈሳዊ ጉባዔ ተዘጋጅቷል፡፡ በመሆኑም እሑድ ታኅሣስ 5 ቀን 2018 ዓ/ም ከቀኑ በ6 ሰዓት በሚሌኒየም አዳራሽ ተገኝተው ከራማዋ ንግሥት ከኪዳነምሕረት የማያልቅ ጸጋና በረከት ተሳታፊ እንዲሆኑ ተጋብዘዋል፡፡
የመግቢያ ዋጋ፡- ብር 200
ትኬቶቹን ፡- በአሐዱ ባንክ ቅርንጫፎች፣ በየአጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት፣ በመዝሙር ቤቶች ያገኛሉ፡፡
በበለጠ ለመረዳት፡-
በስልክ ቁጥሮች፡ -
0911025881
0920052423
0911132139
0911232564
ይደውሉ፡፡
አዘጋጂ፦ የራማ ኪዳነምሕረት አንድነት ገዳም
አስተባባሪ፦ ሎዛ ኹነቶች አዘጋጂ

1 week ago | [YT] | 121

መንክር ሚዲያ-Menker Media

ድንቅ ግዜ ነበር

1 week ago | [YT] | 2

መንክር ሚዲያ-Menker Media

ቀጥታ ስርጭት ከባህር ዳር

2 weeks ago | [YT] | 7