"ዓለሙን ሁሉ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ስትገዛ ብትኖር በመንግሥተ ሰማያት ከሚገኘው ክብር ጋር አይነጻጸርም"
ተግ. ዘዮሐንስ አፈወርቅ
ለማንኛውም ጥያቄና አስተያየት እንዲሁም አገልግሎቱን ለመደገፍ ከታች በተቀመጠው ቁጥራችን በቴሌግራም፣ በኢሞ፣ በዋትስአፕና ቫይበር መልእክትዎን ይጻፉልን:: እናመሰግናለን።
+251903149262
if you have any comment question and to support our media please send message by telegram, imo, whatsup and viber number +251903149262 thank you!
ተአምኖ ሚዲያ Teamno media
ዛሬ የካ ሚካኤል። ለዓመቱ ያድርሰን
3 days ago | [YT] | 1,223
View 19 replies
ተአምኖ ሚዲያ Teamno media
የቃና ዘገሊላን በዓል በቀጥታ ይከታተሉ። 👉youtube.com/live/xyO6tMP5xLE?si=kKI5W_RL6Cn9T4HR
3 days ago | [YT] | 3,112
View 78 replies
ተአምኖ ሚዲያ Teamno media
የምትወደው ቅዱስ ዑራኤል ይቁምልህ
3 days ago | [YT] | 628
View 18 replies
ተአምኖ ሚዲያ Teamno media
የ2018 ዓ.ም የከተራ በዓል ተጀመረ ሊንኩን በመንካት ይከታተሉን 👉youtube.com/live/noFCCsrRpW4?si=Lq6Bt3MqTkNqe4SD
5 days ago | [YT] | 380
View 3 replies
ተአምኖ ሚዲያ Teamno media
ተፈጸመ ! እግዚአብሔር ያጽናችሁ!
የተወዳጁ አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ስርዓተ ቀብር በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ዛሬ ጥር 10 ተፈጽሟል።
5 days ago | [YT] | 177
View 4 replies
ተአምኖ ሚዲያ Teamno media
በሰላም እረፍ ነጺ
5 days ago | [YT] | 14
View 1 reply
ተአምኖ ሚዲያ Teamno media
#ነፃነትወርቅነህ በሥርዓተ ቀብሩ ቀረጻ ማከናወን አይቻልም!
በድንገት ከዚህ ዓለም በሞት የተለየው የተወዳጁና ሁለገቡ አርቲስት ነፃነት ወርቅነህ ስርዓተ ቀብር ነገ እሁድ ጥር 10 ቀን 2018 ዓ/ም ይፈጸማል።
እንደ ኢቢኤስ ቴሌቪዥን መረጃ ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ በ4 ኪሎ መንበረ ጸባኦት ቅድስት ስላሴ ካቴድራል የሽኝት መርሃ ግብር ይደረጋል።
ከሽኝት መርሃ ግብሩ በኋላ ከቀኑ 6:00 ሰዓት ላይ የመጨረሻው የቀበርሥነ-ሥርዓት ይከናወናል።
ከዚሁ ጋር በተያያዘ ለቀስተኛ እና የለቅሶ ሁኔታውን ለመቅረፅ በሚል ካሜራ፣ ስልክ ደቅናችሁ የምትመጡ ቲክቶከሮች፣ ዩትዩበሮች እና ሌሎች የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች " እባካችሁ ሀዘናችንን ፤ እርማችንን እናውጣበት እርፋችሁ ተቀመጡ " ተብላችኋል።
©ከቲክቫህ ቴሌግራም ገጽ የተወሰደ
5 days ago | [YT] | 252
View 6 replies
ተአምኖ ሚዲያ Teamno media
⭕️ቀብሩ ነገ እሑድ በ4 ኪሎ ቅድስት ሥላሴ ይፈጸማል!
የተወዳጁ የኪነጥበብ ባለሙያ ነጻነት ወርቅነህ የቀብር አስፈጻሚ ኮሚቴ ቀብሩ ነገ እሑድ ጥር 10 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30-6:00 በ4 ኪሎ መንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል እንደሚፈጸም አስታወቀ።
6 days ago | [YT] | 569
View 24 replies
ተአምኖ ሚዲያ Teamno media
⭕️ልብ ሰባሪ ሃዘን! ወንድማችን አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ስመ ጥምቀቱ ቃለ አብ ከዚህ ዓለም ድካም አረፈ።
እግዚአብሔር ነፍስህን በቅዱሳኑ ጎን ያሳርፍ። ነፍስ ይማር
1 week ago | [YT] | 2,092
View 118 replies
ተአምኖ ሚዲያ Teamno media
በበረከት ይጎብኛችሁ።
1 week ago | [YT] | 2,386
View 41 replies
Load more