ተአምኖ ሚዲያ Teamno media

"ዓለሙን ሁሉ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ስትገዛ ብትኖር በመንግሥተ ሰማያት ከሚገኘው ክብር ጋር አይነጻጸርም"
ተግ. ዘዮሐንስ አፈወርቅ

ለማንኛውም ጥያቄና አስተያየት እንዲሁም አገልግሎቱን ለመደገፍ ከታች በተቀመጠው ቁጥራችን በቴሌግራም፣ በኢሞ፣ በዋትስአፕና ቫይበር መልእክትዎን ይጻፉልን:: እናመሰግናለን።
+251903149262
if you have any comment question and to support our media please send message by telegram, imo, whatsup and viber number +251903149262 thank you!


ተአምኖ ሚዲያ Teamno media

ዛሬ የካ ሚካኤል። ለዓመቱ ያድርሰን

3 days ago | [YT] | 1,223

ተአምኖ ሚዲያ Teamno media

የቃና ዘገሊላን በዓል በቀጥታ ይከታተሉ። 👉youtube.com/live/xyO6tMP5xLE?si=kKI5W_RL6Cn9T4HR

3 days ago | [YT] | 3,112

ተአምኖ ሚዲያ Teamno media

የምትወደው ቅዱስ ዑራኤል ይቁምልህ

3 days ago | [YT] | 628

ተአምኖ ሚዲያ Teamno media

የ2018 ዓ.ም የከተራ በዓል ተጀመረ ሊንኩን በመንካት ይከታተሉን 👉youtube.com/live/noFCCsrRpW4?si=Lq6Bt3MqTkNqe4SD

5 days ago | [YT] | 380

ተአምኖ ሚዲያ Teamno media

ተፈጸመ ! እግዚአብሔር ያጽናችሁ!

የተወዳጁ አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ስርዓተ ቀብር በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ዛሬ ጥር 10 ተፈጽሟል።

5 days ago | [YT] | 177

ተአምኖ ሚዲያ Teamno media

በሰላም እረፍ ነጺ

5 days ago | [YT] | 14

ተአምኖ ሚዲያ Teamno media

#ነፃነትወርቅነህ በሥርዓተ ቀብሩ ቀረጻ ማከናወን አይቻልም!

በድንገት ከዚህ ዓለም በሞት የተለየው የተወዳጁና ሁለገቡ አርቲስት ነፃነት ወርቅነህ ስርዓተ ቀብር ነገ እሁድ ጥር 10 ቀን 2018 ዓ/ም ይፈጸማል።

እንደ ኢቢኤስ ቴሌቪዥን መረጃ ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ በ4 ኪሎ መንበረ ጸባኦት ቅድስት ስላሴ ካቴድራል የሽኝት መርሃ ግብር ይደረጋል።

ከሽኝት መርሃ ግብሩ በኋላ ከቀኑ 6:00 ሰዓት ላይ የመጨረሻው የቀበርሥነ-ሥርዓት ይከናወናል።

ከዚሁ ጋር በተያያዘ ለቀስተኛ እና የለቅሶ ሁኔታውን ለመቅረፅ በሚል ካሜራ፣ ስልክ ደቅናችሁ የምትመጡ ቲክቶከሮች፣ ዩትዩበሮች እና ሌሎች የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች " እባካችሁ ሀዘናችንን ፤ እርማችንን እናውጣበት እርፋችሁ ተቀመጡ " ተብላችኋል።
©ከቲክቫህ ቴሌግራም ገጽ የተወሰደ

5 days ago | [YT] | 252

ተአምኖ ሚዲያ Teamno media

⭕️ቀብሩ ነገ እሑድ በ4 ኪሎ ቅድስት ሥላሴ ይፈጸማል!
የተወዳጁ የኪነጥበብ ባለሙያ ነጻነት ወርቅነህ የቀብር አስፈጻሚ ኮሚቴ ቀብሩ ነገ እሑድ ጥር 10 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30-6:00 በ4 ኪሎ መንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል እንደሚፈጸም አስታወቀ።

6 days ago | [YT] | 569

ተአምኖ ሚዲያ Teamno media

⭕️ልብ ሰባሪ ሃዘን! ወንድማችን አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ስመ ጥምቀቱ ቃለ አብ ከዚህ ዓለም ድካም አረፈ።
እግዚአብሔር ነፍስህን በቅዱሳኑ ጎን ያሳርፍ። ነፍስ ይማር

1 week ago | [YT] | 2,092

ተአምኖ ሚዲያ Teamno media

በበረከት ይጎብኛችሁ።

1 week ago | [YT] | 2,386