መዝሙረ ተዋህዶ ዘቅዱስ ያሬድ Mezmure Tewahdo ZeKidus Yared
የበዐለ መድኃኔ ዓለም ቅዳሴ ማስታወሻየፊታችን ሐሙስ ጥቅምት ፳፯(Thursday November 6) 6-8:30 am ቅዳሴና ለሀገርና ወገን ጸሎተ ምህላ መኖሩን ታውቁና መጥታችሁ የአገልግሎቱና በረከቱ ተሳታፊ ትሆኑ ዘንድ መንፈሳዊ ጥሪያችንን እናቀርብላችኋለን። መድኃኔ ዓለም ክርስቶስ በሐጹረ መስቀሉ ይጠብቃችሁ።አድራሻ:5901 Leesburg pike Falls Church, VA 22041✝️መዝሙራት ዘመድኃኔ ዓለም✝️youtube.com/playlist?list=PLq...በየወሩ የምንቀድሳቸው በዐላት፡1. በዐለ ቅድስት ሥላሴ በየወሩ በ72. በዐለ ቅዱስ ሚካኤል በየወሩ በ123. በዐለ ኪዳነ ምህረት በየወሩ በ164. በዐለ ቅድስት ማርያም በየወሩ በ215. በዐለ መድኃኔ ዓለም በየወሩ በ27በተጨማሪ ብዙ የዓመት በዐላትም የምንቀድስ ሲሆን ሲደርሱ የምንነግራችሁ ይሆናል።
1 month ago | [YT] | 13
መዝሙረ ተዋህዶ ዘቅዱስ ያሬድ Mezmure Tewahdo ZeKidus Yared
የበዐለ መድኃኔ ዓለም ቅዳሴ ማስታወሻ
የፊታችን ሐሙስ ጥቅምት ፳፯
(Thursday November 6)
6-8:30 am ቅዳሴና ለሀገርና ወገን ጸሎተ ምህላ መኖሩን ታውቁና መጥታችሁ የአገልግሎቱና በረከቱ ተሳታፊ ትሆኑ ዘንድ መንፈሳዊ ጥሪያችንን እናቀርብላችኋለን።
መድኃኔ ዓለም ክርስቶስ በሐጹረ መስቀሉ ይጠብቃችሁ።
አድራሻ:
5901 Leesburg pike Falls Church, VA 22041
✝️መዝሙራት ዘመድኃኔ ዓለም✝️
youtube.com/playlist?list=PLq...
በየወሩ የምንቀድሳቸው በዐላት፡
1. በዐለ ቅድስት ሥላሴ በየወሩ በ7
2. በዐለ ቅዱስ ሚካኤል በየወሩ በ12
3. በዐለ ኪዳነ ምህረት በየወሩ በ16
4. በዐለ ቅድስት ማርያም በየወሩ በ21
5. በዐለ መድኃኔ ዓለም በየወሩ በ27
በተጨማሪ ብዙ የዓመት በዐላትም የምንቀድስ ሲሆን ሲደርሱ የምንነግራችሁ ይሆናል።
1 month ago | [YT] | 13